የመዲናዋ ሆቴሎች ለአፍሪካ እንግዶች የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት የሚያንጸባርቅ መሥተንግዶ

ሆቴሎች አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊ እንግዶችን መቀበል ጀምረዋል አለ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር፡፡ የማህበሩ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአዲስ አበባ ሆቴሎች የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊ እንግዶችን የሚመጥን አገልግሎት ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገዋል። አሁን ላይም ሆቴሎች ለአፍሪካውያን እንግዶች የኢትዮጵያን የእንግዳ ተቀባይነት ባሕል በተላበሰ መልኩ አቀባበል እያደረጉ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡ ሆቴሎች … Read more