የ5ቱ ዓመታት ገፆች፦ የተፈጥሮ ፀጋን ወደ ሀገር ሀብትነት የቀየረው የኢኮ-ቱሪዝም ልማት አንጸባራቂ ስኬቶች

ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ወደር የማይገኝለት ውብ ተፈጥሮ፣ ብርቅዬ የዱር እንስሳት እና አስደናቂ የመልክዓ-ምድር ጸጋ የታደለች ምድር ናት። ሆኖም ይህ ግዙፍ እምቅ አቅም ለዘመናት በበቂ ሁኔታ ጥቅም ላይ ሳይውል ቆይቷል። ዛሬ ግን በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥልቅ እይታና አመራር፣ ሀገራችን የተፈጥሮ ፀጋዎቿን ወደ ማይነጥፍ የኢኮኖሚ ምንጭነት በመቀየር ላይ ናት። ኢትዮጵያ በተለይ በኢኮ-ቱሪዝም ዘርፍ አስደናቂ የሆነ … Read more

በኢትዮጵያ የከተማ ቱሪዝም አዲስ ምዕራፍ….!

መንግስት ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከባህላዊ ፣ታሪካዊ እና ተፈጥሯዊ መዳረሻዎች ላይ፣ ዘመናዊ መዋቅሮችን እና የንግድ እንቅስቃሴዎችን ያካተተ አዲስ የኢኮኖሚ ምሰሶ በማካተት ሰፊ ሥራዎችን አከናውኗል። ይህ የስትራቴጂ ለውጥ፣ ጥንታዊ ታሪካችንን ከዘመናዊነት ጋር በማዋሃድ ሀገሪቱን ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ በማድረግ ስኬታማ እንቅስቃሴ ተከናውነዋል። ​በከተሞች በተለይም በአዲስ አበባ የተጀመሩት ዘመናዊ የከተማ ልማት ሥራዎች የቱሪዝም ዘርፉን ገጽታ … Read more

የሳዑዲ ዓረቢያ የቱሪዝም ልዑካን ቡድኑ የኢትዮጵያ ጉብኝት በስኬት ተጠናቀቀ፤

ከሳውዲ አረቢያ የሚመጡ ቱሪስቶችን ቁጥር ለማሳደግ ያለመ የትውውቅ ጉዞ (Familiarization Trip) በቱሪዝም ሚኒስቴር፣ በሪያድ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመተባበር ሚያዝያ 11  እስከ 15  ሲካሄድ የቀየው የሳዑዲ ዓረቢያ የቱሪዝም ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ቆይታ በስኬት ተጠናቋል። የጉብኝቱ ዓላማ የኢትዮጵያን አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻዎች፣ ታሪካዊና ባህላዊ እሴቶች ለሳዑዲ ዓረቢያና ለባህረ-ሰላጤው ሀገራት እንዲሁም ለአለም ህዝብ በማስተዋወቅ … Read more

የመዲናዋ ሆቴሎች ለአፍሪካ እንግዶች የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት የሚያንጸባርቅ መሥተንግዶ

ሆቴሎች አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊ እንግዶችን መቀበል ጀምረዋል አለ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር፡፡ የማህበሩ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአዲስ አበባ ሆቴሎች የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊ እንግዶችን የሚመጥን አገልግሎት ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት አድርገዋል። አሁን ላይም ሆቴሎች ለአፍሪካውያን እንግዶች የኢትዮጵያን የእንግዳ ተቀባይነት ባሕል በተላበሰ መልኩ አቀባበል እያደረጉ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡ ሆቴሎች … Read more