
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፦ የተፈጥሮ ፀጋን ወደ ሀገር ሀብትነት የቀየረው የኢኮ-ቱሪዝም ልማት አንጸባራቂ ስኬቶች
ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ወደር የማይገኝለት ውብ ተፈጥሮ፣ ብርቅዬ የዱር እንስሳት እና አስደናቂ የመልክዓ-ምድር ጸጋ የታደለች ምድር ናት። ሆኖም ይህ ግዙፍ እምቅ አቅም ለዘመናት በበቂ ሁኔታ

ኢትዮጵያ በዓለም ላይ ወደር የማይገኝለት ውብ ተፈጥሮ፣ ብርቅዬ የዱር እንስሳት እና አስደናቂ የመልክዓ-ምድር ጸጋ የታደለች ምድር ናት። ሆኖም ይህ ግዙፍ እምቅ አቅም ለዘመናት በበቂ ሁኔታ

መንግስት ባለፉት ዓመታት የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከባህላዊ ፣ታሪካዊ እና ተፈጥሯዊ መዳረሻዎች ላይ፣ ዘመናዊ መዋቅሮችን እና የንግድ እንቅስቃሴዎችን ያካተተ አዲስ የኢኮኖሚ ምሰሶ በማካተት ሰፊ ሥራዎችን አከናውኗል።

በገበታ ለሸገር፣ ለሀገርና ለትውልድ መርሐ ግብሮች የተገነቡ የቱሪዝም መዳረሻዎች ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ ይበልጥ የሚያሳድጉ ናቸው አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፡፡ሚኒስትሯ የሕዝብ ተወካዮች ምክር

የቀደሙ አባቶቻችን ክብር የትውልድ ኩራት ነው፡፡ የዛሬው ትጋት ደግሞ የነገው መተኪያ የሌለው ቅርስ ነው፡፡ ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ማዕዘን፣ የሰው ዘር በኩር መገኛና የታሪክ ማኅደር መሆኗን ዓለም

ከሳውዲ አረቢያ የሚመጡ ቱሪስቶችን ቁጥር ለማሳደግ ያለመ የትውውቅ ጉዞ (Familiarization Trip) በቱሪዝም ሚኒስቴር፣ በሪያድ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመተባበር ሚያዝያ 11

ሆቴሎች አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊ እንግዶችን መቀበል ጀምረዋል አለ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር፡፡ የማህበሩ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን ለፋና ዲጂታል
© 2023 FDRE Ministry of Tourism. All Rights Reserved.