ኢትዮጵያ የተወሰዱባትን 12 ውድ ቅርሶች ተረከበች
ከኢትዮጵያ የተወሰዱ 12 ውድ ቅርሶችን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም ተረክቧል፡፡ ታዋቂው የኒውክሌር ሳይንስ ፕሮፌሰር ራሞን ቫይስ አያታቸው ከ100 ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ የጀርመን ልዑክ በነበሩበት ጊዜ በስጦታና በግዥ አሰባስበው ያቆዩአቸውን ቅርሶች ነው በዛሬው ዕለት ለተቋሙ ያስረከቡት፡፡ በመርሐ ግብሩ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)፣ የጀርመን ኤምባሲ ጉዳይ አስፈፃሚ … Read more