ተፈጥሮ ተኮር የቱሪዝም ልማት ሥራዎችን ማስፋት የሚያስችሉ ስትራቴጂዎች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ ነው
የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ ተፈጥሮ ተኮር የቱሪዝም ልማት ሥራዎችን ማስፋት የሚያስችሉ ስትራቴጂዎች ተቀርጸው ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ። ከአስር ዓመታት በፊት የተቋቋመው የዓለም የዱር እንሰሳት ፕሮግራም ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው ከ30 ሀገራት በላይ የተወጣጡ የዱር እንስሳት ጥበቃ ላይ የተሰማሩ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል። የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ በዚህ ወቅት እንደገለጹት፥ኢትዮጵያ ባለፉት … Read more