በመላ ሀገሪቱ ብዙ ልንናገራቸው ፣ ዓለም ሊሰማን የሚገባ አስደናቂ የሆኑ ታሪኮች አሉን።

የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊ ካሳ “ህይወት በአብያተ መንግስት” በሚል የቀደምት አባቶች፣ ንጉሳዉያን የነበራቸው አኗኗር፣ አለባበስና ይከተሏቸው የነበረ ትውፊቶቸን፣ አስተዳደር ሁኔታ ለሀገር ወስጥና ለውጭ ሀገር ቱሪስትቶች ለማስቃኝት ያለመ ዝግጅት በጎንደር አብያተ-መንግስታት ትዕይንይ ቀረበ።  ዝግጅቱ ብዙ ጥናትቶችን መሰረት አድረጎ ለማሳያነት የቀረበ መሆኑ ተገልጿል ። የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊ ካሳ በበኩላቸው የጎንደር አብያተ-መንግስታት በጊዜ ሂደት በእድሜ ብዛትና … Read more

የሉሲና ሰላም ቅሪተ አካሎች ለታሪክ አጥኚዎች የሚሰጠው ዕድል ትልቅ ነው

የሉሲና ሰላም ቅሪተ አካሎች ለታሪክ አጥኚዎች የሚሰጠው ዕድል ትልቅ ነው አሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ፡፡ የሉሲ እና ሰላም ኤግዚቢሽን በዛሬው ዕለት በቼክ ሪፐብሊክ ፕራግ ከተማ ክፍት ሆኗል፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የሉሲና ሰላም ቅሪተ አካሎች በቼክ መገኘት ለታሪክ አጥኚዎች የሚሰጠው ዕድል በዋጋ የማይተመን ነው፡፡ የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ … Read more

ብሔራዊ ፓርኮችና በውስጣቸው የሚገኙ የዱር እንስሳት ጥበቃን ይበልጥ በማጠናከር የቱሪዝም ዘርፉን የማሳደግ ተግባር እየተከናወነ ነው

ብሔራዊ ፓርኮችና በውስጣቸው የሚገኙ የዱር እንስሳትና ዕፅዋት ጥበቃን ይበልጥ በማጠናከር የቱሪዝም ዘርፉን የማሳደግ ተግባር እየተከናወነ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ገለጹ።   አለም አቀፍ የሬንጀሮች ቀን በባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ ተከብሯል። ለተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ሲሉ ውድ ህይወታቸውን የሚሰጡ ሬንጀሮችን ለማሠብ ዓለም አቀፍ የሬንጀሮች ቀን በየዓመቱ በሐምሌ ወር እንደሚከበር በመርሐ ግብሩ ላይ ተገልጿል። በመርሐ ግብሩ … Read more

በቱሪዝም ዘርፍ የሚሰተዋለውን የቴክኖሎጂ ክፍተት ለመሙላት የሚያስችል ቪዚት ኢትዮጵያ የዲጅታል መተግበሪያ ለምቶ ለአገልግሎት ቀረበ።

የኢትዮጵያን ቱሪዝም አገልግሎት ዲጂታል የሚያደርግ ቪዚት ኢትዮጵያ የተሰኘ ሀገር በቀል መተግበሪያ በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል። በቱሪዝም ዘርፉ በዓለም አቀፍ ገበያ ብቁ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመገኘት ዘርፉን በዲጂታል ቴክኖሎጂዎች ማዘመን አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ።   የ Visit Ethiopia የዲጅታል ፕላትሮርም የማብሰሪያ መርሀግብር ላይ የቱሪዝም ሚንስትር ሰላማዊ ካሳ እንደገለፁት ከአሁን ቀደም በቱሪዝም ኢንዱስትሪ ውስጥ ከሚስተዋሉ ክፍተቶች አንዱ … Read more

የቱሪዝም ሚኒስቴር የ2017 በጀት አመት የ11 ወራት አፈፃፀም ተገምግሞ ዉጤታማ መሆኑ ተገለፀ::

የቱሪዝም ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የ11 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም እና የ2018 ዕቅድ ከሰኔ 7-8 ቀን 2017 ዓ.ም ሁሉም የተቋሙ ሰራተኞች እና አመራሮች በተገኙበት ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ተካሂዶበታል። በመድረኩ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በ2017 በጀት አመት የተገኘዉ ዉጤት ጥሩ ጅምር መሆኑን እና የመንግስት፣ የግሉ ዘርፍ እና የሚኒስቴር መስሪያቤቱ ሰራተኞችና አመራር የጋራ የተቀናጀ … Read more

በቱሪዝም ሚንስትር ሰላማዊት ካሳ እና በፈረንሳይ አምባሳደር አሌክሲስ ላሜክ የተመራው የላሊበላ መካነ ቅርስ ጥገና ክትትል ኮሚቴ ዛሬ ምክክር አድርጓል።

ውይይቱ በፈረንሳይ መንግስት ድጋፍ በሚከናወነው የላሊበላ መካነ-ቅርስ የእድሳት ፕሮጀክት ሂደት ላይ ያተኮረ ሲሆን የጥገና ሥራ ጥናትን በተመለከተ የወጣው ዓለም አቀፍ የጨረታ ሂደትና አጠቃላይ የጥገና ሥራውን በተመለከተ በሚደረገው ሳይንሳዊ ጥናት ዙሪያ ዝርዝር ምክክር ተደርጓል:: ሚንስትሯ ሰላማዊት ካሳ የፈረንሳይ መንግስት በቱሪዝም ዘርፍ እያደረገው ላለው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል::የላሊበላ መካነ-ቅርስ እንክብካቤ፣ የታላቁ ቤተመንግስት እድሳት እንዲሁም … Read more

ተቀማጭነታቸው በአዲስ አበባ የሆኑ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች የኢትዮጵያን እምቅ የቱሪዝም አቅም አደነቁ

ተቀማጭነታቸው በአዲስ አበባ የሆኑ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ከአለም አቀፍ ድርጅቶች የተወከሉ ልኡካን የኢትዮጵያን እምቅ የቱሪዝም አቅም አደነቁ።  ኢትዮጵያ የተለያየ ባህል፣ አመጋገብ፣ አልባሳት፣ የተፈጥሮ ጸጋዎችና ታይተው የማይጠገቡ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ቅርሶችን በስፋት የያዘች ሀገር ናት። የቱሪዝም ሚኒስቴር ከዩኔስኮ ጋር በመተባበር ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮች የባሌ ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን አስጎብኝተዋል። የቱሪዝም ሀብቶቹን በስፋት ለማስተዋወቅና … Read more

የጅኦ ቱሪዝም እና ጂኦፓርክ ጽንሰ ሀሳብ በኢትዮጵያና በቀጠናው ለማስተዋወቅ ያለመ ወርክሾፕ እየተካሄደ ነው።

ጂኦፓርክ እና ጂኦ ቱሪዝምን በኢትዮጵያ እና የምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ያለውን ግንዛቤ እና ትግበራ ለማጠናከር ያለመ ጉልህ አህጉራዊ ወርክሾፕ ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል። በወርክሾፕ የመክፈቻ ንግግር ያቀረቡት የቱሪዝም ሚኒሰትር ሰላማዊት ካሳ እንደገለጹት በአለም ላይ 50 ሀገራት 229 የጅኦፓርክ በዩኔስኮ ቢያስመዘግቡም ከአፍሪካ ግን ሁለት ሃገራት ብቻ መሆናቸውን አንስተው፣ ይህ የሆነበት ምክንያት አፍሪካ ውሰጥ … Read more

ኢትዮጵያ የባህሎችና የመልክዓ ምድሮች ባለሕብረቀለም ውህድ ነች። ሰላማዊት ካሳ፦ የቱሪዝም ሚንስትር

የኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን 2ኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የቅርስ ምርምር ጉባኤ ”ምርምር ለቅርስ ጥበቃና ልማት” በሚል ከድንቅነሽ ግኝት 50ኛ ዓመት መታሰቢያ ጋር በድምቀት ማካሄድ ጀምሯል። የመርሃ ግብሩን ማስጀመሪያ መልዕክት ያስተላለፉት የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ እንደገለፁት፤ ባለፉት አምስት ዓመታት በመላ አገሪቱ ችላ ተብለው የቆዩ የባህል ቅርሶችን በመጠበቅና በመጠገን ረገድ ከፍተኛ ውጤት ተገኝቷል።ኢትዮጵያ … Read more

ለጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆኑ ብርቅዬ አትሌቶች ያፈራችው ቦቆጂ ከስፖርት ቱሪዝም ተጠቃሚ እንድትሆን ይሰራል። የቱሪዝም ሚንስቴር

አራተኛ አመቱን ያስቆጠረውና በዘንድሮው የ’ልወቅሽ ኢትዮጵያ’ ተከታታይ ውድድር ሶስተኛ መዳረሻ የሆነችው ቦቆጂ ከተማ ውድድሩን በድምቀት አጠናቀቀች። በአርሲ አባቶች ባህላዊ ምርቃት የተጀመረው የዛሬው ውድድር ከአትሌቶች ጠንካራ ፉክክር ባሻገር የጤና ሯጮች የ12 ኪ.ሜ. ውድድር ተከናውኖበታል። በወንዶች ጃፈር ጀማል እንዲሁም በሴቶች ዴንማርካዊቷ ስቲነ ማርች አሸናፊ ሆነዋል።የማጠቃለያ መልዕከት ያስተላለፉት የቱሪዝም ሚንስትር ሰላማዊት ካሳ እንደገለፁት … Read more