የኢትዮጵያ ቱሪዝም አዲስ ምዕራፍ፦ ከገበታ ለሸገር እስከ ገበታ ለትውልድ
የቱሪዝም ሴክተር በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ መዋቅር ውስጥ ካሉት ከአምስቱ ቁልፍ ምሠሦዎች አንዱ ሆኖ የተቀመጠ ሲሆን፣ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ዘርፉን ለማሳደግ ስትራቴጂካዊ የፖሊሲ ለውጦች ተደርገዋል። በተለይም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አሳቢነት የተጀመሩት “ገበታ ለሸገር”፣ “ገበታ ለሀገር” እና “ገበታ ለትውልድ” ፕሮጀክቶች የሀገሪቱን የቱሪዝም መዳረሻዎች በማስፋት፣ ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ ፀጋዎችን በማልማት ረገድ አዲስ … Read more