የቱሪዝም ፍሰት አፈጻጸም ከእቅድ በላይ መሆኑ በሪፖርቱ ተመላከተ።

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቱሪዝም ሚኒስቴርን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እየገመገመ ነው።‎‎የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር ቢሮዎች ጋር በጋራ በማቀድና በመገምግም ወደ ስራ መግባታቸውን በሪፖርቱ አመላክተዋል፡፡‎ ‎በሩብ ዓመቱ የውጭ ቱሪስቶች ፍሰት መጠን 250,000 ለማድረስ ታቅዶ 376,615 ቱሪስቶች ሀገራችንን የጎበኙ ሲሆን፣ ካለፈው ዓመት ጋር ሲነፃፀር … Read more

በሲዳማ ክልል ለሚገኙ የቱሪስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ባለሙያዎች እና የክልል የባህል እና ቱሪዝም መዋቅር ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

የቱሪስት አገልግሎት ብቃት ማረጋገጥና ደረጃ ምደባ ስራ አስፈፃሚ አቶ ታሪኩ ደምሴ  የቱሪዝም ሚኒስቴር ከሲዳማ ክልል የባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና ከቱሪዝም ማሰልጠኛ ተቋማ ጋር በመተባበር በሲዳማ ክልል ለሚገኙ የቱሪስት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በሀዋሳ ከተማ መስጠት ጀመረ።  የስልጠናውን ማስጀመሪያ መልዕክት ያስተላለፉት የሲዳማ ክልል የባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ምክትል ቢሮ ኃላፊ እና የቱሪዝም ዘርፍ ሀላፊ አቶ … Read more