የኢትዮጵያ ቱሪዝም ፖሊሲ
ላለፉት 17 ዓመታት የቆየው አሰራር ተሻሽሎ፣ በዘመናዊነት የታጀበው አዲሱ ብሔራዊ የቱሪዝም ፖሊሲ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ፅድቋል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ፖሊሲ
ፖሊሲው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ገቢን እንደሚያስገኝና ለሺዎች የሥራ ዕድል እንደሚፈጥር የታመነበት ሲሆን፣ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታም በላቀ ሁኔታ ይገነባል።