
በቱሪዝም ዘርፍ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትና ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት ውጤት ተመዝግቧል
ሚኒስትር ሰላማዊ ካሳ የቱሪዝም ዘርፉን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትና ተወዳዳሪነትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት ውጤት መመዝገቡን የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሣ አስታወቁ። የቱሪዝም ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የዘርፉ የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ሚኒስትር ሰላማዊት ካሣ እንደተናገሩት የቱሪዝም ዘርፍ ለ10 ዓመት የሀገሪቱ የልማት ዕቅድ ስኬት ወሳኝ ድርሻ ያለው




